በዞን ደረጃ የተለያዩ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎችን በማስጠገን ከ3 መቶ 5 ሺህ ብር በላይ የመንግስት ወጪ ማዳን መቻሉን የስልጤ ዞን ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መምሪያ ገለጸ። ግንቦት 15/2017 በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ በኩል ከፍተኛ የሀርድዌር ጥገና ስልጠና ሲሰለጥኑ የቆዩ የዘርፉ ባለሙያዎች በስልጠናቸው ማጠናቀቂያ ከስልጤ ዞን የተለያዩ ተቋማት ተበላሽተው የተሰበሰቡ የኤሌክትሮኒክስ ቁሳቁሶችን በመጠገን ከ3 መቶ 5 ሺህ…
ብቃት ያለው እና በአለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ ዜጋ ለመፍጠር በኢትዮ ኮደርስ የተገኘውን እድል መጠቀም እንደሚገባ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) አሳሰቡ። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) እንደገለጹት ብቃት ያለው እና በአለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ ዜጋ ለመፍጠር በኢትዮ ኮደርስ የተገኘውን እድል መጠቀም እንደሚገባ አሳስበዋል። በየደረጃው ያለው አመራር የኢትዮ ኮደርስ የስልጠና መርሐ ግብር ስኬታማ እንዲሆን በልዩ…
ስልጠናው በዲጂታል ቴክኖሎጂ ያለንን ሙያዊ አቅም የሚያጎለብትና ክፍተቶቻችንን በመለየት በቀጣይ የተሻለ ስራ መስራት እንድንችል አጋዥ ነው - ሰልጣኞች። ስልጠናው በዲጂታል ቴክኖሎጂ ያለንን ሙያዊ አቅም የሚያጎለብትና ክፍተቶቻችንን በመለየት በቀጣይ የተሻለ ስራ መስራት እንድንችል የሚያደርግ ነው ሲሉ ሰልጣኞች ተናገሩ። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ከክልልሉ ከሁሉም ዞኖች፤ ልዩ ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች እንዲሁም…
"የሀዲያ ዞንን የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ማዕከል እናደርጋለን" - በሚል መሪ ሀሳብ የተዘጋጀ 2ኛ ዙር ዞናዊ የምርምርና ፈጠራ ስራዎች ኤግዚብሽንና አውደ ርዕይ በሀዲያ ዞን ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መምሪያ፣ ትምህርት መምሪያ እና ሥራ ዕድል ፈጠራ ኢንተርፕራይዝ መምሪያ በጋራ የተዘጋጀ መድረክ ተካሄዷል፤ ሆሳዕና፡ ግንቦት 8/2017 ዓ.ም በአውደ ርዕዩ መክፈቻም የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ም/ኃላፊና የሳይንስ ፈጠራ…
ዲጂታል ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ ባለፉት ጥቂት ዓመታት ጉልህ ስኬቶች ተመዝግበዋል - ፕሬዚዳንት ታዬ። ባለፉት ዓመታት ዲጂታል ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ በተከናወኑ ሥራዎች ጉልህ ስኬቶች መመዝገባቸውን ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለጹ። ፕሬዚዳንቱ ÷ በምስራቅ አፍሪካ የመጀመሪያ የሆነውን የቴክኖሎጂ ኤክስፖ በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሸን ማዕከል በይፋ ከፍተዋል። በመክፈቻ ንግግራቸውም ባለፉት ዓመታት ዲጂታል ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ የተለያዩ መሰረተ ልማቶች…
በዞኑ የማህበረሰቡን ችግር ፈቺ የፈጠራ ስራዎች በመደገፍና በማብቃት ለታለመላቸው አላማ እንዲውሉ ሁሉም የበኩሉን ድርሻ መወጣት እንዳለበት የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ አሳሰቡ። በጉራጌ ዞን ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂና ትምህርት መምሪያ በጋራ በመሆን "ሳይንስና ቴክኖሎጂ ለሁለንተናዊ ሃገር ግንባታ" በሚል መሪ ቃል ሲካሄድ የነበረው 4ኛ ዙር ዞን አቀፍ የሳይንስና ፈጠራ ስራዎች ኤግዚቢሽንና ውድድር ተጠናቀቀ። የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ…
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ከክልልሉ ከሁሉም ዞኖች፤ ልዩ ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች እንዲሁም ከተለያዩ ተቋማት ለተውጣቱ የኢኮቴ ከፍተኛ ባለሙያዎች በልዩ ልዩ የሙያ ዘርፎች የአድቫንስድ ቴክኒካል ስልጠና መስጠት ጀመረ። በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ፤ በቢሮ ማሽን ጥገናና ዕድሳት፣ በኔትወርክ ልማትና አስተዳደር እና በሶፍትዌር ልማት ማበልጸግ ዙሪያ በወራቤ ከተማ መስጠት…
የዜጎችን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት ለማሳደግ በነጻ የቀረበው የኮደርስ ስልጠና (ሆሳዕና፣ ግንቦት 4፣ 2017) የዜጎችን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት ለማሳደግ ኢትዮጵያ በነጻ እንዲቀርብ ያደረገችው የኮደርስ ስልጠና ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ የሚጠይቅ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር አማካሪ አብዮት ባዩ (ዶ/ር) አስገነዘቡ፡፡ የ5 ሚሊየን የኢትዮጵያ ኮደሮች ፕሮግራም ወጣቶች የዲጂታል ክህሎት ኖሯቸው በዲጂታል ኢኮኖሚ ውስጥ ትርጉም ያለው ተሳትፎ እንዲያደርጉ ያስችላል…
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ በሀላባ ዞን''የዘመነ ዲጂታል ኢኮኖሚ የዕድገታችን መሰረት ነው''በሚል መሪ ቃል የሀላባ ዞን ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መምሪያ ከት/ት መምሪያ ጋር በመሆን የተዘጋጀ የፈጠራ ስራዎች ውድድር፣ባዛር፣ኤግዚቢሽን እና ፓናል ውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው። መድረኩ በሀላባ ዞን ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መምሪያ ኃላፊ በአቶ መሀመድ ሀሰን እና በአቶ አበበ አልዬ የሀላባ ዞን አስተዳደር ማህበራዊ ዘርፍ ኃላፊ እየተመራ ነው። በመድረኩ ላይም…
መሶብ የሁለተኛው ምዕራፍ የሀገር በቀል ሪፎርማችን አንዱ መሠረት ነው፡፡ የመንግስትን የመፈጸም አቅምን ለማሳደግ፣ ለማፋጠን ብሎም የተቋማት ግንባታን ለማጠናከር ማዕከሉ ትልቅ አቅምን ይፈጥራል፡፡ ለዓመታት በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚነሱ ጥያቄዎችን ለመፍታት በመንግስት በኩል ለሚደረገው ጥረትም ወሳኝ እርምጃ ነው። መሶብ ውብና ምቹ የሥራ ከባቢ፣ ሀገር በቀል የአገልግሎት ማሳለጫ የቴክኖሎጂ ስርዓትን ያሟላ እንዲሁም ሙያዊ እውቀትና ክህሎትን በተላበሱ ወጣት አገልጋዮች…