የህክምና መሳሪያዎች እና የመድሀኒት ስርጭት አስተዳደር ስርዓትን የሚያዘምን የመረጃ ቋት ሶፍት ዌር በማልማት ወደ ስራ መግባቱን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ከክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ጋር በመተባበር የመረጃ ቋት ሶፍት ዌር በማልማት ርክክብ ማድረጉን አስታዉቋል የጤና ቢሮ ምክትል ሀላፊና የህክምና አገልግሎት ዘርፍ ሀላፊ አቶ ሀብቴ ገ/ሚካኤል የሶፍትዌር ርክክቡን ባደረጉበት ወቅት እንደተናገሩት የህክምና መሳሪያዎች…
የክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ በ2017 በጀት ዓመት ዓመታዊ የሴክተር ጉባዔ ለባለድርሻ አካላት ዕውቅና በመስጠት አበረታታ፡፡ በመድረኩ ቢሯችን ከተቋማት ጋር በፈጠረው ቅንጅታዊ አሰራር የመንግስት አገልግሎት አሰጣጥ እንዲዘምን በማድረግ ረገድ ለክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ የነዳጅ መቆጣጠሪያ ሲስተም ልማት፣ ዌብሳይት ልማት እና የንግድ ፍቃድና ዕድሳት ስራ ላን ማስፋት እና የፋብሪካ ምርቶች ላይ የምርት ጥራት ኢንስፔክሽን ስራዎች ከተቋሙ በጋራ በመስራታችን…
በየደረጃው የሚሰጠውን አገልግሎት ውጤታማ ለማድረግ የዲጂታል ቴክኖሎጂ መጠቀም በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ በትኩረት እየሰራ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ውሃ፥መስኖና ማዕድን ልማት ቢሮ አስታወቀ። ሀምሌ10/2017ቢሮው አሰራሩን ለማዘመን ከክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ጋር በቅንጅት እየሰራ መሆኑም ተመላክቷል የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ውሃ፥መስኖና ማዕድን ልማት ቢሮ ኃላፊ ከቶ ዳዊት ኃይሉ እንደገለጹት በየደረጃው የሚሰጠውን አገልግሎት ውጤታማ ለማድረግ…
የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ አገልግሎት በማዘመን የህዝብ ተጠቃሚነትን ለማሳደግ እየሰራ ያለው ተግባር አበረታች መሆኑን ቋሚ ኮሚቴ ገለፀ። ሀምሌ 10/2017) የምክር ቤቱ የማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮን የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸምን ገምግሟል። የምክር ቤቱ የማህበራዊ ጉዳዮች የቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ግዛቸው ዋሌራ ቢሮው እየሰራ ያለው ተግባር አበረታች ነው ብለዋል። በዲጂታላይዜሽን እና በፈጠራ ስራ ድጋፍ…
የክልሉ የቱሪዝም ጸጋ በአግባቡ ለመጠቀም በቴክኖሎጂ የታገዘ የቱሪዝም ስራ ላይ በትኩረት እንደሚሰራ የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባህል ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ። የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባህል ቱሪዝም ቢሮ ከክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ጋር በጋራ በመሆን በጉራጌ ዞን ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መምሪያ የበለጸገው "የክልሉ የቱሪስት መስህቦች መረጃ ማስተዳደሪያ ሲስተም" እርክክብ ተደረገ። የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባህል ቱሪዝም ቢሮ ምክትል እና…
ለተገልጋዩ ህብረተሰብ ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት የሚያስችል ስርዓት መዘርጋት መቻሉን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ አስታወቀ። የንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ከክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ጋር በትብብር ያለማው ድህረ ገጽ እና እለታዊ የነዳጅ መረጃ መመዝገቢያና መቆጣጠሪያ ሲስተም የርክክብ መሮሐ ግብር ተካሂዷል። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ኃላፊ አማካሪ አቶ መሐመድ ኑር ሳሊያ በርክክብ መርሐ ግብሩ…
የሳይንስ፣ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ባህል በማህበረሰቡ ውስጥ እንዲስፋፋ እየተሰራ ነወ። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ለቴክኖሎጂ ሽግግር እና ለገበያ ማፈላለጊያ መንገድ አካባቢያዊ መፍትሄዎችን ማስፋፋት የሚችል ሀገራዊ የምርምርና ኢኖቬሽን ወርክሾፕና የጉብኝት መርሃ ግብር አካሄደ። በፕሮግራሙ ላይ የተገኙት የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የሰው ሃብት ልማት ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉ/ቋ/ኮ ሰብሳቢ የተከበሩ ዶ/ር ነገሪ ሌኔጮ መንግስት የሀገራችንን ዜጎች ሁለንተናዊ ብልፅግና…
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ በ2.8 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገዙ የተለያዩ እቃዎችን ድጋፍ አደረገ። ድጋፉ እንተርኔት ኬብል፣ ሜንቴናንስ ቱልኪት፣ ድሪል ማሽን፣ የኮምፒዩተር አክስሰሪ፣ ኔትወርክ ቱልኪትን ጨምሮ የተለያዩ ለጥገና፣ለስልጠና፣ለእድሳት እና ለኢንኩቤሽን ማዕከል ማሻሻያ የሚዉል እቃዎችን ያካተተ ሲሆን በክልሉ ለሚገኙ ዞኖችና ልዩ ወዳዎች ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መምሪያዎችና ጽህፈት ቤቶች ተበርክቷል። በረክክቡ…
በክልሉ የኢትዮ ኮደርስ ሥልጠና በውጤታማነት ተጠናክሮ ቀጥሏል።በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የኢትዮ ኮደርስ ሥልጠና በውጤታማነት ተጠናክሮ መቀጠሉን የክልሉ የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ አስታወቀ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ዜጎች በዌብ ፕሮግራሚንግ፣ በአንድሮይድ ማበልፀግ፣ ዳታ ሳይንስና አርተሺሻል ኢንተለጀንሥ መሰረታዊ የዲጂታል ክህሎት እንዲኖራቸው ለማስቻል የኢትዮ ኮደርስ ሥልጠና በሐምሌ ወር 2016 ዓ.ም ማስጀመራቸው ይታወሳል። በዚህም በርካታ…
የፈጠራ ስራ አውደ ርዕይዎች ወጣቶች እርስ በርስ እንዲማማሩ ጠቃሚ ልምድ የሚፈጥሩ ናቸው ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አንተነህ ፍቃዱ የፈጠራ ስራ አውደ ርዕይዎች ወጣቶች እርስ በርስ እንዲማማሩ ጠቃሚ ልምድ የሚፈጥሩ መሆናቸውን የማዕከላዊ ኢትዮዽያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር፣ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ ፍቃዱ ተናግረዋል ። በክልሉ ''ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልልን የሳይንስ፣ ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ማዕከል እናድርግ…