Skip to main content
aply

የሳይበር ጥቃት መከላከል ወትሮ ዝግጁነት በማረጋገጥ ረገድ በጋራ መስራት እንደሚገባ ተጠቆመ። ስኬታማ እና ዘላቂ የሳይበር መከላከል ወትሮ ዝግጁነት በማረጋገጥ ረገድ በጋራ መስራት እንደሚገባ ተጠቆመ፡፡ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) ሀገራዊ የሳይበር ጥቃት መከላከል ወትሮ ዝግጁነት ላይ ያተኮረ ውይይት ከተለያዩ ባለድሻ አካላት ጋር (የጸጥታና ደህንነት ተቋማት፣ ቁልፍ መሰረተ ልማት የሚያስተዳድሩ ተቋማት፣ የፋይናንስ ተቋማት፣ ሚዲያ ወ.ዘ.ተ)…

የዲጂታል ቴክኖሎጂ አገልግሎቶች አጠቃቀምንና አቅርቦትን በማሳደግ ከወረቀት ነጻ የሆኑ አገልግሎቶችን መስጠት ላይ የተጀመረውን ስራ ማጠናከር እንደሚገባ ተገለጸ። የክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ የ2017 በጀት አመት ዕቅድ አፈጻጸሙን እና የ2018 በጀት አመት ዕቅድን በወራቤ ከተማ ገምግሟል። የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር፣ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ ፍቃዱ በዚሁ መድረክ ላይ የዲጂታል ቴክኖሎጂ አገልግሎቶች…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በ2017 በጀት አመት ከ72,400 በላይ ዜጎች የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና መውሰዳቸው ተገለጸ። የክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ የ2017 በጀት አመት ዕቅድ አፈጻጸሙን እና የ2018 በጀት አመት ዕቅድን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር፣ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ ፍቃዱ በተገኙበት በወራቤ ከተማ እየገመገመ ይገኛል። የክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ኃላፊ አቶ ሰላሙ አማዶ…

በዞኑ በ2017 በጀት አመት ቴክኖሎጂ በማልማትና በመጠቀም ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ለማድረግ የተሰሩ ስራዎች ውጤታማ መሆናቸውን የጉራጌ ዞን ሳይንስ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መምሪያ ገለጸ። መምሪያው ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ለማድረግ በ2017 በጀት አመት እቅድ አፈጻጸምና በ2018 እቅድ ዙሪያ ማብራሪያ ሰጥተዋል። የጉራጌ ዞን ሳይንስ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መምሪያ ኃላፊ አቶ ደምስ ገብሬ በሰጡት ማብራሪያ በ2017 በጀት አመት ተቋማት ዲጂታላይዝድ ለማድረግ በካይዘን ፍልስፍና፣…

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ጠንካራ የቴክኖሎጂ ቁመና ለመገንባት የሚያስችሉ ስራዎች ላይ ርብርብ ይደረጋል አሉ። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና የክልል ቢሮዎች የ2017 በጀት ዓመት እቅድ አፈፃፀም እና የ2018 በጀት ዓመት ስራዎች ዕቅድ ግምገማ በድሬዳዋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በለጠ ሞላ (ዶ/ር) በመድረኩ ላይ እንዳሉት፤ በተጠናቀቀው የ2017 በጀት ዓመት በርካታ ቁልፍ ተግባራትን በማከናወን የተሻለ አፈፃፀም ተመዝግቧል። በበጀት…

ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) በ2018 በጀት ዓመት እቅድ ላይ ከክልል ሴክተር መስሪያ ቤት የስራ ኃላፊዎች ጋር የግብ ስምምነት ተፈራረሙ። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )በ2018 በጀት ዓመት እቅድ ላይ ከክልል ሴክተር መስሪያ ቤት የስራ ኃላፊዎች ጋር የግብ ስምምነት ተፈራርመዋል።

በክረምት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ተማሪዎችን በስፔስ ሳይንስና በኢትዮ ኮደርስ ስልጠና እየተሰጠ መሆኑ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ተመለከተ።‎ ‎በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ድጋፋዊ የክትትል ቡድን በጉራጌ ዞንና በቀቤና ልዩ ወረዳ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መምሪያና ፅ/ቤት ተገኝቶ በተቋሙ የተግባር እንቅስቃሴን ተመልክቷል። ‎ ‎የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽ ቴክኖሎጂ ቢሮ በምክትል ሀላፊ ማዕረግ የቢሮው አማካሪ በአቶ
አስፈጻሚ መስሪያ ቤቶች በ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ የግብ ስምምነት ተፈራረሙ (ሆሳዕና፣ሐምሌ 29/2017)የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎ በተገኙበት የማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ግዛቸው ዋሌራ በ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ የግብ ስምምነት ላይ ከሴክተር መስሪያ ቤቶች ጋር ተፈራርመዋል። የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ ከጤና ፣ከትምህርት ፣ከመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ከሴቶችና ህጻናት ጉዳይ፣ቴክኒክና ሙያ ትምህር

መምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮች ልዩ የክረምት የአቅም ግንባታ ስልጠና ለመከታተል ወደወልቅዬ እና ዋቸሞ ተመድበው ለመጡት ሰልጣኞች ገለጻ እና የኢትዮ-ኮደር ስልጠና ተሰጠ።

‎‎በትምህርት ሚኒስቴርና በክልሉ ትምህርት ቢሮ አዘጋጅነት ከነገ ጀምሮ በሚሰጠው ልዩ የክረምት ስልጠና 5 ሺህ 31 የሁለተኛ ደረጃ መምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮች ስልጠናውን እንደሚወስዱ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል።

የህክምና መሳሪያዎች እና የመድሀኒት ስርጭት አስተዳደር ስርዓትን የሚያዘምን የመረጃ ቋት ሶፍት ዌር በማልማት ወደ ስራ መግባቱን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ከክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ጋር በመተባበር የመረጃ ቋት ሶፍት ዌር በማልማት ርክክብ ማድረጉን አስታዉቋል የጤና ቢሮ ምክትል ሀላፊና የህክምና አገልግሎት ዘርፍ ሀላፊ አቶ ሀብቴ ገ/ሚካኤል የሶፍትዌር ርክክቡን ባደረጉበት ወቅት እንደተናገሩት የህክምና መሳሪያዎች…