Skip to main content
aply
ከቴሌኮም…
የማህበራዊ ክላስተር የብልፅግና ህብረት እና የቤተሰብ መረጃዎችን ዲጂታላይዝ በሆነ መልኩ ለማደራጀት እና…

የክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ በአመቱ በሁሉምእ ዘርፍ የተሻለ ውጤት ላስመዘገቡ መዋቅሮች የዕውቅናና ሽልማት አበርክቷል።

https://web.facebook.com/share/p/1EAySMLjxL/

የዲጅታል…

መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ከዚህ ቀደም በመንግስታዊ ተቋማት ላይ ይስተዋል የነበረውን የመልካም አስተዳደር ችግሮር በመቅረፍ ረገድ የጎላ ሚና እንዳለው አንዳንድ የሀላባ ቁሊቶ ከተማ ነዋሪዎች አስታወቁ።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ እና የክልል መንግስት ኮሚዩኒኬሽን ቢሮ በጋራ በመሆን በጉራጌ ዞን ገደባኖ ጉታዘር ወለኔ ወረዳ መሀል አምባ ከተማ በ2018 በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የአንድ የመከላከያ ሰራዊት ተመላሽ አባል ቤት ግንባታ አስጀመሩ። ‎ ‎

በክልሉ የህዝቡን ችግር ለመፍታት በሁሉም ዘርፎች የተጀመሩ የልማት ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ :- ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) (ሆሳዕና፣ ሰኔ 30/2018) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በቡታጅራ ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መርቀው ስራ አስጀመሩ። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በቡታጅራ ከተማ ተገንብተው ለምረቃ የበቁ…

ለህዝብ የሚሰጠውን አገልግሎት ለማዘመን ትብብር እና የላቀ ጥረት ይጠይቃል :- ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) (ሆሳዕና፣ ሰኔ 19/2018) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከምባታ ዞን የዱራሜ ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተመርቆ ስራ ጀምሯል የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ማዕከሉን መርቀው ስራ ባስጀመሩበት ወቅት እንዳሉት ለህዝብ የሚሰጠውን አገልግሎት ለማዘመን ትብብር…