Skip to main content

ራዕይ

 

  • “በ2030 በክልላችን ውጤታማ የሆኑ የሳይንስና የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂዎችን በፍጥነት የመማር፣ የማልማት፤ የመፍጠር፣ የማላመድ እና የመጠቀም አቅም ተገንብቶ ማየት”    

 

ተልእኮ

 

  • ለክልሉ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት ጉልህ አስተዋፅኦ የሚያደርጉ የሳይንስና የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ስራዎችን ለህብረተሰቡ በአግባቡ በማልማት፣ በመተግበርና በማስፋት ክልላዊ ብሎም አገራዊ የተወዳዳሪነት አቅምና በቴክኖሎጂ የዳበረ የአሰራር ስርዓት መፍጠር ነዉ፡፡

 

እሴቶች

 

  • በጎ ህሊናና ቅን ልቦና፣
  • የስራ ፍቅርና ትጋት፣
  • ያልተገደበ አስተሳሰብና ምናባዊ ጉዞ፣
  • ለለውጥ በጋራ መስራት፤
  • ውጤታችንም ሆነ ውድቀታችን የጋራችን ነው፤
  • ችግር ፈቺነት፤
  • የማይረካ የመማር ጥማት፤
  • ለትውልድ የሚተላለፍ መሠረት፣
  • ቀልጣፋና ውጤታማ አሰራርና ቀጣይነት ያለው መሻሻል፣

 

ተቋማዊ ፍልስፍና

 

  • ዕውቀት ሀብት ነው
  • ለአዳዲስ ሀሳቦች ዕውቅና እንሰጣለን
  • ትጋት የአዎንታዊ ለውጥ ሀይል ነው
  • ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን የአዲሱ ትውልድ ቋንቋ ነው
  • ኢኖቬሽንን ማበረታታት ለትውልድ ተስፋን መመገብ ነው
  • የዘመነ ዲጅታል ኢኮኖሚ የዕድገታችን መሰረት ነው