የክልሉን የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሞያዎች አቅም በዲጅታል ቴክኖሎጂ ክህሎት በማሳደግ የዜጎች አገልግሎት አሰጣጥ ለማሻሻል እየተሰራ ነው:-
በባለፉት 9 ወራት በመሳሪያዎች ቴክኒካል ግምገማ፣ የኢኮቴ መሳሪያዎች ጥገናና ዕድሳት አገልግሎት በመስጠት ከመንግስት ይወጣ የነበረው 10 ሚሊዮን 531 ሺህ 852 ብር ማዳን መቻሉን የጉራጌ ዞን ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መምሪያ ገለጸ።
ሆሳዕና የትምህርት ኮሌጅ ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ቴክኖሎጂ ቢሮ የጋራ ትብብር በማድረግ ዘመናዊ የድረ-ገጽ ልማት አጠናቀው በይፋ ስራ አስጀመረ። ይህም የተቋሙን አገልግሎት አሰጣጥ በማዘመን ለተገልጋዮች ከአንድ ቋት የተለያዩ መረጃዎችን ተደራሽ ለማድረግ የሚያስችል ነው ተብሏል።
ጤና ተቋማት የሚጠቀሙትን የጨረራ አመንጪ መሳሪያዎች ብቃትና ደህንነት በየግዜው በማስፈተሽና ህግና አሰራር ተከትለው በመስራት የማህበረሰቡን ጤና ደህንነት መጠበቅ እንዳለባቸው ተገለጸ። መጋቢት 4/2018 የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤናና ጤናነክ አገልግሎቶች እና ግብዓቶች ጥራት ቁጥጥር ባለሥልጣን ከክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ጋር በጋራ በመሆን በጤና ተቋማት የጨረራ አመንጪ የሆኑ የህክምና መሳሪያዎች ላይ…
ክልላዊ የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ጭምጭምታ መሰብሰቢያ በይነ መረብ ተዘጋጀ፤ መጋቢት 4/2018ዓ.ም የክልሉ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ያስለማው የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ጭምጭምታ መሰብሰቢያ በይነ መረብ ርክክብ ተካሄደ። ክልላዊ የጤና በይነ መረብ ርክክብ ያካሄዱት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን እና የክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን…
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰዉ (ዶ/ር ) በተገኙበት በሰባቱ የክልል ክላስተር ማዕከል ከተሞች 'መሶብ'_ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ማዕከላት ግንባታን ማፋጠን በሚያስችሉ ሁኔታዎች ላይ ያተኮረ ምከክር ተካሄደ። የካቲት 23፣ 2018 ፦ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰዉ (ዶ/ር ) በተገኙበት በሰባቱ የክልል ክላስተር ማዕከላት ከተሞች 'መሶብ'_ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ማዕከላት…
በኢትዮ ኮደርስ ስልጠና ያገኘነው እዉቀት ተጨማሪ ገቢ ለማግኝት አስችሎናል ሲሉ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስልጠናውን የወሰዱ ዜጎች ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዜጎች የዲጂታል ቴክኖሎጂ ክህሎት እንዲኖራቸው ለማስቻል የአምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን ኮደርስ ስልጠናን በሐምሌ ወር 2016 ዓ.ም ማስጀመራቸው ይታወቃል፡፡ በዚህም በርካታ ወጣቶች አቅማቸውን ለማሳደግ፣ ተጨማሪ የሥራ ዕድል ለመፍጠርና ዘመኑን…
በኢትዮጵያ የዲጂታል ክህሎትን ለማሳደግ እና ወጣቶችን ለወደፊቱ የስራ ገበያ ለማዘጋጀት ታስቦ የተጀመረው የኢትዮ ኮደርስ ፕሮግራም ለሰዎች ዘመኑን የዋጀ እውቀትን እያለበሳቸው ነው፡፡
በግልም ሆነ በተቋም ደረጃ ለሚተገበሩ ስራዎች ውጤታማነት የዲጂታል ቴክኖሎጂ የሚኖረው አበርክቶ ከፍተኛ ነው: ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አንተነህ ፈቃዱ። በክልሉ የ 5 ሚሊየን ኢትዮ ኮደርስ ስልጠና ኢኒሼቲቭ አፈጻጸም ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ በወራቤ ከተማ ተካሂዷል የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር፣ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ ፈቃዱ በዚሁ ጊዜ…
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በ 5 ሚሊየን ኢትዮ ኮደርስ ስልጠና ከ157ሺ በላይ ዜጎች የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት ማግኘታቸው ተመላከተ። በክልሉ የ 5 ሚሊየን ኢትዮ ኮደርስ ስልጠና ኢኒሼቲቭ አፈጻጸም ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ በወራቤ ከተማ እየተካሄደ ነው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ኃላፊ አቶ ሰላሙ አማዶ እንደገለጹት በ5 ሚሊየን ኢትዮ ኮደርስ ስልጠና ከ157ሺ በላይ ዜጎች የብቃት…