በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል 40ሺ ዜጎች በኢትዮ-ኮደርስ ስልጠና ተጠቃሚ መሆናቸው ተመላከተ በክልሉ በ5ሚሊዮን ኢትዮ-ኮደርስ ስልጠና የላቀ አፈጻጸም ማስመዝገብ ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ በሆሳዕና ከተማ እየተካሔደ ነው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ኃላፊ አቶ ሰላሙ አማዶ እንደገለጹት ወጣቶች በዲጂታል ኢኮኖሚው ተጠቃሚ እንዲሆኑ እየተሰራ ነው ብለዋል። ፕሮግራሙ ትውልድን ለሚቀጥለው ጊዜ በእውቀት ማበልጸግን ያለመ ስለመሆኑም ኃላፊው…
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ በኢትዯጵያ ህዴሴ ግድብ ቦንድ ግዥ ላይ በትኩረት ማሳተፉን አስታወቃ።
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻዉ ጣሰዉ (ዶ/ር ) የማህበራዊ ክላስተር ሴክተሮች የዕቅድ አፈጻጸም በጽ/ቤታቸው እየገመገሙ ነው ሆሳዕና፣መጋቢት 15፣2017፦የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) የማህበራዊ ክላስተር መስሪያ ቤቶች አመራሮች እና ማኔጅመንት አባላት በተገኙበት የክላስተሩ ዕቅድ አፈጻጸም እየገመገሙ ነው። ከአመራሩ እና ከየሴክተሩ ማኔጅመንት አባላት ጋር የተጀመረዉ የዉይይት መድረክ ተግባራት እንዴት ተመሩ?፣ በቅንጅት የመሥራት…
የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት የ8 ወራት ዋና ዋና ተግባር አፈፃፀም በማነጅመንት ገመገመ። በየዘርፉ የእስካሁን አፈፃፀም ከዕቅድ አኳያ በጥንካሬ፣ መሻሻል በሚገባቸውና ቀጣይ ትኪረት በሚሹ ጉዳዮች ላይ ሪፖርት ቀርቦ መገምገም ተችሏል። በመድረኩ የተገኙት የቢሮ ኋላፊ አቶ ሠላሙ አማዶ የእስካሁን ተግባር አፈፃፀም አበረታችና መልካም መሆኑን አንስተው በቀሪ ጊዜያት ተረባርበን የተሻለ ውጤት ማስመዝገብ እንደሚገባ አክለው አንስተዋል።…
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሴቶችና ህጻናት ጉዳይ ቢሮ እና የክልሉ ጤና ቢሮ እንደ ተቋም የመረጃ ስርዓቱን ለማዘመን እና ጊዜውን የዋጀ መረጃን ለማደራጀት ከክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ እና ከጉራጌ ዞን ሳይንስ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መምሪያ ጋር በመቀናጀት የሲስተም ልማት ስራዎችን በማከናወን ላይ ይገኛል። ከክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ጋር በወራቤ ከተማ በጋራ በሲስተም ልማት ስራ የተከናወኑ አፈጻጻም ግምገማ አድርጎል። ውይይት…
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ የድረ ገፅ ማስተዳደርና የሳይበር ደህንነት ቴክኒካል ስልጠና ለክልሉ ፍትህ ቢሮ የስራ ክፍል ኃላፊዎች እና ለሚመለከታቸው ባለሙያዎች ስልጠና መስጠቱን አስታወቀ። የካቲት 13/2017 ዓ.ም ቢሮው ለማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፍትህ ቢሮ የድረ-ገጽ ልማት ስራን በማጠናቀቅ በዶሜይን ስሙ https://www.cerjustice.gov.et/ አየር ላይ መዋሉን(Host) አስመልክቶ ከፍተኛ የሶፍትዌር ባለሙያ በሆኑት…
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ንግድና ገቢያ ልማት ቢሮ እንደ ተቋም የመረጃ ስርዓቱን ለማዘመን እና ጊዜውን የዋጀ መረጃን ለማደራጀት ከክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ጋር በመቀናጀት ስራዎችን በማከናወን ላይ ይገኛል። የካቲት ፦06/2017 ከክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ጋር በዛሬው ዕለት በወራቤ ከተማ በጋራ ግምገማ አድርጎል። ውይይት የተደረገባቸው የዳታቤዝ ስርዓቱን እና ዌብሳይቱን ለማልማት የተሻለ አስተዋፅዖ እንዳለው እና በዚህ ሂደት ውስጥ…
ቢሮው ለሳይበር ጥቃት ምላሽ መስጠት የሚችል የሰው ሃይል ለማፍራት እየሰራ መሆኑን ገለጸ። ለሳይበር ጥቃት ምላሽ መስጠት የሚችል የሰው ሃይል ለማፍራት እየሰራ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ገለጸ ቢሮው ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ጋር በመተባበር ስለ ሳይበር ስፔስ ምንነት፣ ስለተሻሻለው የሳይበር ፓሊሲና ስታንዳርዶች ለባለድርሻ አካላት የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጥቷል። የቢሮው ምክትልና የኢኮቴ ዘርፍ ኃላፊ አቶ…
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ እና የቴክኒክና ሙያ፣ ትምህርትና ስልጠና ቢሮ ችግር ፈቺ የፈጠራ ስራዎችን ማብቃት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ለመምከር ያዘጋጁት መድረክ በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ነው። (ሆሳዕና፣ የካቲት 05/2017)፣ቢሮዎቹ ችግር ፈቺ የፈጠራ ውጤቶችን ከክልላዊ የልማት ፕሮግራሞች እንዲሁም ከዘላቂ የስራ ዕድል ፈጠራ ጋር አስተሳስሮ ለማስተግበር በቅንጅት እንደሚሰሩ ተገልጿል። በ2016 በጀት ዓመት…
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ እንደ ተቋም የመረጃ ስርዓቱን ለማዘመን እና ጊዜውን የዋጀ መረጃን ለማደራጀት ከክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ጋር በመቀናጀት ስራዎችን በማከናወን ላይ ይገኛል። ጥር፦27/2017 ከእነዚህ ስራዎች ውስጥ በዋናነት በሁለት ዋና ዋና ጉዳዮች ላይ ከክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ጋር በዛሬው ዕለት በወራቤ ከተማ በጋራ ግምገማ አድርጎል። ውይይት የተደረገባቸው ጉዳዮች መካከል የዳታቤዝ/ሲስተም/ እና…