በሀገሪቱ እየተካሔደ ያለውን የእድገት ጉዞ ቀጣይነት ለማረጋገጥ የሳይንስ ፣ቴክኖሎጂ እና ኢኖቬሽን ፖሊሲ ላይ ትኩረት ማድረግ እንደሚገባ ተጠቆመ ወራቤ፣ጥቅምት 22/2017 በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሳይንስ ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ፖሊስ እና የኢኖቬሽን አስተዳደር ላይ ትኩረት ያደረገ ስልጠና ተሰጥቷል የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ኃላፊ አቶ ሰላሙ አማዶ እንደገለጹት የሳይንስ ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ፖሊስ እና የኢኖቬሽን አስተዳደር…
ዘመኑን የዋጀ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ለማጎልበት ከፍተኛ ሚና ያላቸው የዘርፉ ባለሙያዎች አቅም መገንባት ወሳኝ ነው፡- አቶ ከበደ ሻሜቦ ዘመኑን የዋጀ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ለማጎልበት ከፍተኛ ሚና ያላቸው የዘርፉ ባለሙያዎች አቅም መገንባት ወሳኝ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ምክትልና የኢኮቴ ልማት እና አስተዳደር ዘርፍ ኃላፊ አቶ ከበደ ሻሜቦ ገለፁ። ቢሮው በክልል ሴክተር መ/ቤቶች፣ በዞን እና በልዩ ወረዳ መዋቅሮች፣ በወራቤ…
የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ክቡር አምባሳደር ታዬ አጽቀ ሥላሴ የአምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያዊያን ኮደርስ ኢኒሼቲቭን በተመለከተ ባስተላለፉት መልእክት ለዲጂታል ኢትዮጵያ መሳካት የሰለጠነ የሰው ሃይል ማዘጋጀትና ወደ ስራ ማስገበታ ወሳኝ እንደሆነ ይታመናል፡፡ ይህንን ለማገዝ የአምስት ሚሊዮን ኮደርስ ፕሮጀክት ተግባራዊ በማድረግ በሁሉም ክልሎች ያሉ ወጣቶች የመንግስት ሰራተኞች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላትን ክህሎት የማልማት ስራ እየተከናወነ ይገኛል ብለዋል::