የሳይንስ እና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ በሁሉም ዘርፍ የሚከናወኑ ተግባራት ብቁ እና ተወዳዳሪ የኢኮኖሚ ስርአት እንዲገነባ ልዩ ሚና እንዳለው ተገለጸ። የሳይንስ እና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ስራዎች በሁሉም ዘርፍ የሚከናወኑ የልማት ተግባራትን በማገዝ የአገልግሎት አሰጣጥን በማቀላጠፍ፣ ምርታማነትን በማሳደግ ብቁ እና ተወዳዳሪ የኢኮኖሚ ስርአት እንዲገነባ ልዩ ሚና እንዳላቸው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሳይንስ እና ኢንፎርሜሽን…
ተረጋገጡና ተዓማኒነት ያላቸው ክልላዊ መረጃዎችን በቀላሉ ማግኘት የሚያስችል የመረጃ ቋት ይፋ ተደረገ።የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፕላን ልማት ቢሮ ከክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ጋር በመሆን የለማ የተቀናጀ መረጃ ማሰራጫ ዌብ-ሳይት ርክብክብ ተደርጓል። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፕላን ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ዳንኤል ዳምጠው በሰጡት ሀሳብ በክልሉ መንግስት የፀደቁና የተረጋገጡ ተዓማኒነት ያላቸው መረጃዎችን ለሁሉም…
በቴክኖሎጂ የታገዘና በዲጂታል ዕውቀት ላይ የተመሰረተ ብዝሃ ኢኮኖሚ የመገንባት ተልዕኮን ለማሳካት የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ድርሻ ጉልህ ነው- የማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ (ሆሳዕና፣ ጥር 18/2018)፣ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚከታተላቸውን የክልሉ ተቋማት የበጀት አመቱን የመጀመሪያ ስድስት ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ አራተኛ ቀን ቀጥሏል። ቋሚ…
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ186 ሺህ በላይ ዜጎች የኢትዮ ኮደርስ ሥልጠናን ተከታተሉ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ186 ሺህ በላይ ሰዎች የኢትዮ ኮደርስ ሥልጠና መከታተላቸውን የክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ኃላፊ ሰላሙ አማዶ ለጋዜጣ ፕላስ እንደገለጹት፤ ሥልጠናውን ከተከታተሉት መካከል 145 ሺህ የሚሆኑት በቂ ክህሎት በመጨበጥ የእውቅና የምስክር ወረቀት አግኝተዋል። አጠቃላይ የሥልጠና…
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ሃብት ልማት ቢሮ ከክልሉ ሳይንስ ኢንፎርሜሽንና ቴክኖሎጂ ቢሮ ጋር በመተባበር ያስለማዉን የተቋሙን ዌብ ሳይት ተረክቧል፡፡ በርክክቡ ወቅት የቢሮዉ ሃላፊ የተከበሩ አቶ ገብሬ ጋጌ ባስተላለፉት መልዕክት ዌብ ሳይቱን በማልማት ላቀረበዉ የክልሉ ሳይንስ ኢንፎርሜሽንና ቴክኖሎጂ ቢሮ ምስጋናቸዉን አቅርበዉ ዌብ ሳይቱ በክልሉ በመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ዘርፍ የተሰሩ ስራዎችን ለዓለም በማጋራት ከዓለማቀፉ…
ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ። ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል። የመግባቢያ ሰነድ የመፈራረም ዓላማ በዋናነት በክልሉ ለሚገኘው ማህበረሰብ ያለውን ችግር መነሻ ያደረገ የቴክኖሎጂ መፍትሔ መፈለግ እና አብሮ መስራትን መጠናከር እንደሆነ ተገልጿል። የዋቸሞ…
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ከባለሙያዎችና ከሠራተኞች ጋር የ2018 በጀት ዓመት የ1ኛ ግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ገመገመ።ታህሳስ 27/2018 ዓ/ም የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ፤ ችግር ፈቺ የምርምርና የቴክኖሎጂ ፈጠራ ውጤቶችን በማልማት የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በትኩረት እየሰራ መሆኑን ገለጸ። ቢሮው የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የሥራ አፈጻጸም…
ታህሳስ 25/2018(ወልቂጤ) የኢትዮጵያ ባዮና ኢመርጂንግ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ጋር በመተባበር የተሰራው ዘመናዊ የእንሰት ማዘጋጃ ቴክኖሎጂ ለወጣቶች የማሸጋገርና ማስተዋወቅ መርሀግብር በቸሃ ወረዳ የሰስየ ቀበሌ ተካሄደ። የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ እንሰት ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያለው የሰብል አይነት ቢሆንም ከተከላው ጀምሮ ለምግብነት እስኪውል ድረስ ከፍተኛ ድካም አለው። በመሆኑም…
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ እና የወራቤ ዩኒቨርሲቲ የፈርኒቸር ኢንተርፕራይዞችን ለማጠናከር የምርምር ስምምነት ተፈራረሙ። ታህሳስ 20/2018 ዓ/ም የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ እና የወራቤ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂ ዘላቂነት እና የፈርኒቸር ኢንተርፕራይዞችን ተወዳዳሪነት ለማሳደግ ያለመ የምርምር ጥናት ፕሮጀክት ትግበራ ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን የተፈራረሙት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ…
የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ የ1ኛ ግማሽ ዓመት ስራዎች ክትትልና ድጋፍ ስራ ማድረግ ጀመረ። ወራቤ: ታህሳስ/2018 ዓ/ም የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ በዞንና በልዩ ወረዳ ሳኢቴ መዋቅሮች የ2018_በጀት_ዓመት የ1ኛ ግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ክትትልና ድጋፍ የሚያደርግ ቡድን በማሰማራት እየገመገመ ይገኛል። በክትትልና ድጋፍ ስራ የታዩ ዋና ዋና ተግባራት:- የሪፎርም ትግበራና እና የመልካም አስተዳደር ዕቅድ አፈፃፀም አተገባበር;…