ሆሳዕና የትምህርት ኮሌጅ ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ቴክኖሎጂ ቢሮ የጋራ ትብብር በማድረግ ዘመናዊ የድረ-ገጽ ልማት አጠናቀው በይፋ ስራ አስጀመረ። ይህም የተቋሙን አገልግሎት አሰጣጥ በማዘመን ለተገልጋዮች ከአንድ ቋት የተለያዩ መረጃዎችን ተደራሽ ለማድረግ የሚያስችል ነው ተብሏል።
ጤና ተቋማት የሚጠቀሙትን የጨረራ አመንጪ መሳሪያዎች ብቃትና ደህንነት በየግዜው በማስፈተሽና ህግና አሰራር ተከትለው በመስራት የማህበረሰቡን ጤና ደህንነት መጠበቅ እንዳለባቸው ተገለጸ። መጋቢት 4/2018 የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤናና ጤናነክ አገልግሎቶች እና ግብዓቶች ጥራት ቁጥጥር ባለሥልጣን ከክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ጋር በጋራ በመሆን በጤና ተቋማት የጨረራ አመንጪ የሆኑ የህክምና መሳሪያዎች ላይ…
ክልላዊ የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ጭምጭምታ መሰብሰቢያ በይነ መረብ ተዘጋጀ፤ መጋቢት 4/2018ዓ.ም የክልሉ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ያስለማው የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ጭምጭምታ መሰብሰቢያ በይነ መረብ ርክክብ ተካሄደ። ክልላዊ የጤና በይነ መረብ ርክክብ ያካሄዱት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን እና የክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን…
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰዉ (ዶ/ር ) በተገኙበት በሰባቱ የክልል ክላስተር ማዕከል ከተሞች 'መሶብ'_ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ማዕከላት ግንባታን ማፋጠን በሚያስችሉ ሁኔታዎች ላይ ያተኮረ ምከክር ተካሄደ። የካቲት 23፣ 2018 ፦ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰዉ (ዶ/ር ) በተገኙበት በሰባቱ የክልል ክላስተር ማዕከላት ከተሞች 'መሶብ'_ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ማዕከላት…
በኢትዮ ኮደርስ ስልጠና ያገኘነው እዉቀት ተጨማሪ ገቢ ለማግኝት አስችሎናል ሲሉ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስልጠናውን የወሰዱ ዜጎች ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዜጎች የዲጂታል ቴክኖሎጂ ክህሎት እንዲኖራቸው ለማስቻል የአምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን ኮደርስ ስልጠናን በሐምሌ ወር 2016 ዓ.ም ማስጀመራቸው ይታወቃል፡፡ በዚህም በርካታ ወጣቶች አቅማቸውን ለማሳደግ፣ ተጨማሪ የሥራ ዕድል ለመፍጠርና ዘመኑን…
በኢትዮጵያ የዲጂታል ክህሎትን ለማሳደግ እና ወጣቶችን ለወደፊቱ የስራ ገበያ ለማዘጋጀት ታስቦ የተጀመረው የኢትዮ ኮደርስ ፕሮግራም ለሰዎች ዘመኑን የዋጀ እውቀትን እያለበሳቸው ነው፡፡
በግልም ሆነ በተቋም ደረጃ ለሚተገበሩ ስራዎች ውጤታማነት የዲጂታል ቴክኖሎጂ የሚኖረው አበርክቶ ከፍተኛ ነው: ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አንተነህ ፈቃዱ። በክልሉ የ 5 ሚሊየን ኢትዮ ኮደርስ ስልጠና ኢኒሼቲቭ አፈጻጸም ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ በወራቤ ከተማ ተካሂዷል የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር፣ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ ፈቃዱ በዚሁ ጊዜ…
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በ 5 ሚሊየን ኢትዮ ኮደርስ ስልጠና ከ157ሺ በላይ ዜጎች የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት ማግኘታቸው ተመላከተ። በክልሉ የ 5 ሚሊየን ኢትዮ ኮደርስ ስልጠና ኢኒሼቲቭ አፈጻጸም ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ በወራቤ ከተማ እየተካሄደ ነው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ኃላፊ አቶ ሰላሙ አማዶ እንደገለጹት በ5 ሚሊየን ኢትዮ ኮደርስ ስልጠና ከ157ሺ በላይ ዜጎች የብቃት…
የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ከክልሉ ጤና ቢሮ ጋር በጋራ የጨረራ አመንጪ መሣሪያዎችን ለምርመራና ህክምና አገልግሎት የሚጠቀሙ የጤና ተቋማትን ኢንስፔክሽን አደረገ፡፡ ወራቤ፣ የካቲት/2018 ዓ/ም ኢንስፔክሽኑ የተካሄደው በክልላችን በሰባት መዋቅር የሚገኙ የመደበኛ ራጅ አገልግሎት በሚሰጡ 14 የጤና ተቋማት ውስጥ በሚገኙ ኤክስሬይ ማሽን በስታንዳርድ መሠረት አገልግሎት እየሰጡ መሆኑን በማረጋገጥ ህብረተሰቡ…
ተቋማትን በቴክኖሎጂ በማዘመን የተሻለ አገልግሎት መስጠትና ብልሹ አሠራርን በመከላከል የመንግስትን ሀብት ለመጠበቅ ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ተገለጸ። ተቋማትን በቴክኖሎጂ በማዘመን የተሻለ አገልግሎት መስጠትና ብልሹ አሠራርን በመከላከል የመንግስትን ሀብት ለመጠበቅ ሁሉም የድርሻውን መወጣት እንዳለበት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የስነ-ምግባርና የጸረ ሙስና ኮሚሽን አሳሰበ። ኮሚሽኑ ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና…