Skip to main content
aply

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ከባለሙያዎችና ከሠራተኞች ጋር የ2018 በጀት ዓመት የ1ኛ ግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ገመገመ።‎ታህሳስ 27/2018 ዓ/ም ‎ ‎​የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ፤ ችግር ፈቺ የምርምርና የቴክኖሎጂ ፈጠራ ውጤቶችን በማልማት የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በትኩረት እየሰራ መሆኑን ገለጸ። ‎ ‎ቢሮው የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የሥራ አፈጻጸም…

ታህሳስ 25/2018(ወልቂጤ) ‎የኢትዮጵያ ባዮና ኢመርጂንግ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ጋር በመተባበር የተሰራው ዘመናዊ የእንሰት ማዘጋጃ ቴክኖሎጂ ለወጣቶች የማሸጋገርና ማስተዋወቅ መርሀግብር በቸሃ ወረዳ የሰስየ ቀበሌ ተካሄደ። ‎ ‎የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ እንሰት ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያለው የሰብል አይነት ቢሆንም ከተከላው ጀምሮ ለምግብነት እስኪውል ድረስ ከፍተኛ ድካም አለው። በመሆኑም…

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ እና የወራቤ ዩኒቨርሲቲ የፈርኒቸር ኢንተርፕራይዞችን ለማጠናከር የምርምር ስምምነት ተፈራረሙ። ‎ ‎ታህሳስ 20/2018 ዓ/ም ‎የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ እና የወራቤ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂ ዘላቂነት እና የፈርኒቸር ኢንተርፕራይዞችን ተወዳዳሪነት ለማሳደግ ያለመ የምርምር ጥናት ፕሮጀክት ትግበራ ስምምነት ተፈራረሙ። ‎ ‎ስምምነቱን የተፈራረሙት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ…

የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ የ1ኛ ግማሽ ዓመት ስራዎች ክትትልና ድጋፍ ስራ ማድረግ ጀመረ። ‎ወራቤ: ታህሳስ/2018 ዓ/ም ‎ ‎የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ በዞንና በልዩ ወረዳ ሳኢቴ መዋቅሮች የ2018_በጀት_ዓመት የ1ኛ ግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ክትትልና ድጋፍ የሚያደርግ ቡድን በማሰማራት እየገመገመ ይገኛል። ‎‎በክትትልና ድጋፍ ስራ የታዩ ዋና ዋና ተግባራት:- ‎የሪፎርም ትግበራና እና የመልካም አስተዳደር ዕቅድ አፈፃፀም አተገባበር;…

ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት የብሄረሰቦች ምክር ቤት በክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሸን ቴክኖሎጂ ቢሮ የለማዉን ዌብሳይት ተረከበ ። ምክር ቤቱ በክልሉ ህገመንግስት የተሰጠውን ተግባርና ሀላፊነት እንዲሁም ተቋሙ የምያከናዉናቸዉን ተግባራት መረጃ ለማሰራጨት ዌብሳይቱ ከፍተኛ ሚና እንዳለው የምክርቤቱ ዋና አፈጉባኤ ክቡር አቶ አቡቶ አኒቶ የገለፀው ሲሆን ይህን ዌብሳይት በጥንቃቄ በመስራት ላስረከበዉ የክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ በራሳቸውና በምክር ቤቱ ስም…

የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ከኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ባለስልጣን እንዲሁም ከክልሉ ጤና ቢሮ በጋር በቅንጅት የጨረራ አመንጪ መሣሪያዎችን ለምርመራና ህክምና አገልግሎት የሚጠቀሙ የጤና ተቋማትን ኢንስፔክሽን አደረገ፡፡ ወራቤ፣ ታህሳስ/2018 ዓ/ም ኢንስፔክሽኑ የተካሄደው በክልላችን በሚገኙ ዞኖች ካሉ የጤና ተቋማት ውስጥ ዘጠኙ/9/ ላይ ህክምና መመርመሪያ መሳሪዎች ኤክስሬይ ማሽን፣ ሲቲስካን ማሽን፣ ፍሎሮስኮፒና ማሞግራፊ ማሽኖች ከሚመነጭ ጨረር ህብረተሰቡን…

ያሉንን እምቅ አቅሞቻችንን አሟጠን በመጠቀም ክልላችንን የሳይንስ የቴክኖሎጂና ኢኖቨሽን ማዕከል እናደርጋለን ። አቶ ሠላሙ አማዶ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳ/ኢ/ቴ/ ቢሮ ሃላፊ ‎ ‎የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ባህል ግንባታ ፤ ዘላቂ ትስስርና የፈጠራ ባለቤቶች መብት ጥበቃ ዙሪያ ለዞንና ልዩ ወረዳ ሃላፊዎችና ቡድን መሪዎች የተዘጋጀ የአቅም ግንባታ ሥልጠና እየተካሄደ ይገኛል። ‎ ‎

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የህብረተሰቡን እርካታ ያረጋገጠ መሆኑ ተጠቆመ። (ህዳር 13/2018) 20ኛውን የኢትዮጵያ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል ምክንያት በማድረግ ከመላው ሀገሪቱ የተውጣጡ የጋዜጠኞች ቡድን አባላት በሆሳዕና ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የስራ እንቅስቃሴ ተመልክተዋል። የአገልግሎቱ ሥራ አስኪያጅ አቶ ከበደ ሻሜቦ እንደገለጹት በክልሉ ተገንብቶ ስራ የጀመረው መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ፈጣን…

በ2025 ዓ.ም ዲጂታል ኢትዮጲያን ዕዉን ለማድረግ በትኩረት እንደሚሰራ ተገለጸ። የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ሳይንስ እና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ በወረዳኔት መሳሪያዎች አያያዝና አጠቃቀም ዙሪያ ለዞን ፣ለልዩ ወረዳና ለከተማ አስተዳደር ባለሙያዎች የተዘጋጀ ስልጠና በሀላባ ዞን ቁሊቶ ከተማ አስተዳደር እየተሰጠ ይገኛል። ሕዳር 4/2018 ስልጠናዉን በንግግር ያስጀመሩት የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ የሰዉ ሀብት አስተዳደርና ልማት…

በክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ በተሰጠው የተግባር ስልጠና በቂ እውቀትና ክህሎት ማግኘት መቻላቸውን ሰልጣኞ ተናገሩ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ለስምንት ተከታታይ ቀናት በወራቤ ከተማ ሲሰጥ የነበረው የአሰልጣኞች ስልጠና ተጠናቋል። በቢሮ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ልማትና አስተዳደር ዘርፍ ኃላፊ አቶ ከበደ ሻሜቦ እንደገለፁት ስልጠናው በየተቋማቱ አገልግሎት ላይ የሚዉለዉ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መሳሪያዎች ላይ ያተኮረ…