Skip to main content
aply

ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት የብሄረሰቦች ምክር ቤት በክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሸን ቴክኖሎጂ ቢሮ የለማዉን ዌብሳይት ተረከበ ። ምክር ቤቱ በክልሉ ህገመንግስት የተሰጠውን ተግባርና ሀላፊነት እንዲሁም ተቋሙ የምያከናዉናቸዉን ተግባራት መረጃ ለማሰራጨት ዌብሳይቱ ከፍተኛ ሚና እንዳለው የምክርቤቱ ዋና አፈጉባኤ ክቡር አቶ አቡቶ አኒቶ የገለፀው ሲሆን ይህን ዌብሳይት በጥንቃቄ በመስራት ላስረከበዉ የክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ በራሳቸውና በምክር ቤቱ ስም…

የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ከኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ባለስልጣን እንዲሁም ከክልሉ ጤና ቢሮ በጋር በቅንጅት የጨረራ አመንጪ መሣሪያዎችን ለምርመራና ህክምና አገልግሎት የሚጠቀሙ የጤና ተቋማትን ኢንስፔክሽን አደረገ፡፡ ወራቤ፣ ታህሳስ/2018 ዓ/ም ኢንስፔክሽኑ የተካሄደው በክልላችን በሚገኙ ዞኖች ካሉ የጤና ተቋማት ውስጥ ዘጠኙ/9/ ላይ ህክምና መመርመሪያ መሳሪዎች ኤክስሬይ ማሽን፣ ሲቲስካን ማሽን፣ ፍሎሮስኮፒና ማሞግራፊ ማሽኖች ከሚመነጭ ጨረር ህብረተሰቡን…

ያሉንን እምቅ አቅሞቻችንን አሟጠን በመጠቀም ክልላችንን የሳይንስ የቴክኖሎጂና ኢኖቨሽን ማዕከል እናደርጋለን ። አቶ ሠላሙ አማዶ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳ/ኢ/ቴ/ ቢሮ ሃላፊ ‎ ‎የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ባህል ግንባታ ፤ ዘላቂ ትስስርና የፈጠራ ባለቤቶች መብት ጥበቃ ዙሪያ ለዞንና ልዩ ወረዳ ሃላፊዎችና ቡድን መሪዎች የተዘጋጀ የአቅም ግንባታ ሥልጠና እየተካሄደ ይገኛል። ‎ ‎

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የህብረተሰቡን እርካታ ያረጋገጠ መሆኑ ተጠቆመ። (ህዳር 13/2018) 20ኛውን የኢትዮጵያ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል ምክንያት በማድረግ ከመላው ሀገሪቱ የተውጣጡ የጋዜጠኞች ቡድን አባላት በሆሳዕና ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የስራ እንቅስቃሴ ተመልክተዋል። የአገልግሎቱ ሥራ አስኪያጅ አቶ ከበደ ሻሜቦ እንደገለጹት በክልሉ ተገንብቶ ስራ የጀመረው መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ፈጣን…

በ2025 ዓ.ም ዲጂታል ኢትዮጲያን ዕዉን ለማድረግ በትኩረት እንደሚሰራ ተገለጸ። የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ሳይንስ እና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ በወረዳኔት መሳሪያዎች አያያዝና አጠቃቀም ዙሪያ ለዞን ፣ለልዩ ወረዳና ለከተማ አስተዳደር ባለሙያዎች የተዘጋጀ ስልጠና በሀላባ ዞን ቁሊቶ ከተማ አስተዳደር እየተሰጠ ይገኛል። ሕዳር 4/2018 ስልጠናዉን በንግግር ያስጀመሩት የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ የሰዉ ሀብት አስተዳደርና ልማት…

በክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ በተሰጠው የተግባር ስልጠና በቂ እውቀትና ክህሎት ማግኘት መቻላቸውን ሰልጣኞ ተናገሩ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ለስምንት ተከታታይ ቀናት በወራቤ ከተማ ሲሰጥ የነበረው የአሰልጣኞች ስልጠና ተጠናቋል። በቢሮ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ልማትና አስተዳደር ዘርፍ ኃላፊ አቶ ከበደ ሻሜቦ እንደገለፁት ስልጠናው በየተቋማቱ አገልግሎት ላይ የሚዉለዉ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መሳሪያዎች ላይ ያተኮረ…

መሶብ-የአንድ ማዕከል አገልግሎት ዲጂታል ሲቪል ሰርቪስን በመገንባት ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠትና ብልሹ አሠራርን ለመከላከል ፋይዳው የላቀ መሆኑን በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ገለጸ። ለማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት አመራሮችና ባለሙያዎች የተዘጋጀ የአቅም ግንባታ ስልጠና በሆሳዕና ከተማ ተሰጥቷል። የአገልግሎቱ ሥራ አስኪያጅ አቶ ከበደ ሻሜቦ እንደገለጹት መሶብ-የአንድ ማዕከል አገልግሎት ዲጂታል ሲቪል…

የክህሎት ማጎልበቻ ስልጠና ለባለሙያዎች እየሰጠ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ አስታወቀ!

የፈጠራ ባለቤቶችን ከቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች ጋር በማስተሳሰር መስራት ለፈጠራ ስራዎችና ሀሳቦች ውጤታማነት የሚኖረው ጠቀሜታ ጉልህ መሆኑ ተገለፀ። (ሆሳዕና፣ ጥቅምት 18/2018) ፣ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ከክልሉ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ቢሮ እና ባለድርሻ አካላት ጋር በፈጠራ ስራዎች ዙሪያ ለመወያየት ያዘጋጀው መድረክ በወራቤ ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ መልዕክት ያስተላለፉት የክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ…

ዘመናዊ የመረጃ ማደራጃ ሲስተም ዳታቤዝን ተግባራዊ በማድረግ የሴቶችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ። ጥቅምት 12/2018፣ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ቢሮ በክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ እና በጉራጌ ዞን ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መምሪያ ያስለማውን የመረጃ ማደራጃ ዳታቤዝ ሲስተም ተረክቧባ። የክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ከጉራጌ ዞን ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መምሪያ ጋር በመተባበር ለክልሉ…