የወራቤ ክላስተር የመሠረታዊ ፓርቲ ድርጅት አባላት ኮንፍራስ እየተካሄደ ነው ጥር 8/2017 ዓ.ም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የወራቤ ክላስተር የመሠረታዊ ፓርቲ ድርጅት አባላት ኮንፍራስ እየተካሄደ ነው። ኮንፍረንሱ 2ኛው የብልጽግና ፓርቲ ጉባኤን ለማካሄድ የሚደረግ ሂደት አካል ነው ተብሏል። በመድረኩ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር፣የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ ፈቃዱን ጨምሮ የወራቤ ክላስተር…
ምርምርና ጥናት በማድረግና ችግር ፈቺ የፈጠራ ስራዎችን ደግፎ በማጎልበት ውጤታማ የቴክኖሎጂ ሽግግር ስርዓት መዘርጋት የሚያስችል ውይይት ተካሔደ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ የሳይንስ ቴክኖሎጂ ምርምርና ጥናት በማካሄድ እንዲሁም ችግር ፈቺ የፈጠራ ስራዎችን ደግፎ በማጎልበት ቴክኖሎጂያዊ መፍትሔ በዘላቂነት ለማቅረብ ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር በቅንጅት እየሠራ መሆኑን የቢሮ ምክትል ኋላፊ አቶ ሙሂዲን ሁሴን ገልጸው በክልላችን…
አቶ ሠላሙ አማዶ ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ኋላፊ አቶ ሠላሙ አማዶ የገና በዓልን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ አቶ ሠላሙ ባስተላለፉት መልዕክት "ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለገና በዓል በሰላም አደረሳችሁ" ብለዋል። በዓሉ የሰላም፣ የጤና እና የፍቅር እንዲሆንም ተመኝተዋል፡፡
የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት የጤና ተቋማት ስርጭት በጂኦስፓሻል ሳይንሳዊ ጥናት ማድረጉ ተሰማ። በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ከኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት በጋራ በቅንጅት የተለያዩ ሥራዎችን እየሠራ ይገኛል።
ኮዲንግ ማለት የዛሬ ፕሮግራም ብቻ ሳይሆን የነገም ጭምር መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ኃላፊ አቶ ሰላሙ አማዶ ገለጹ። የቢሮው ዋና ኃላፊ ይህን ያሉት ከፌዴራል የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚንስቴር መስሪያ ቤት የተውጣጣ ቡድን ለማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ድጋፍ እና ክትትል ባደረገበት ወቅት ነው።
የአዕምሯዊ ንብረት ጥበቃ ፍትሀዊ ውድድርን በማስፈን ሁለንተናዊ ዕድገትን ለማረጋገጥ ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ከኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ጥበቃ ባለሥልጣን ጋር በመተባበር በአዕምሯዊ ንብረት መብት ጥበቃ ዙሪያ ያዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በዋቸሞ ዩኒቨርስቲ እየተሰጠ ነው። ስልጠናውን በንግግር ያስጀመሩት የቢሮው ኃላፊ አቶ ሰላሙ አማዶ እንደገለጹት የአዕምሯዊ ንብረት ባለቤትነትን ማረጋገጥ የፈጠራ…
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል እስካሁን 23 ሺህ ገደማ ሰልጣኞች የኮዲንግ ሥልጠና መሰልጠናቸው ተገለጸ። (ሆሳዕና፣ ታህሳስ 16/2017) ፣ የማዕከላዊ ኢትዮጰያ ክልል የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ኃላፊ አቶ ሰላሙ አማዶ በጉራጌ ዞን የኮዲንግ ሥልጠና ሂደትን ምልከታ አድርገዋል። የኮዲንግ ሥልጠና በሀገር ደረጃ 5 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን ወጣቶች የሚሰለጥኑበት ሀገራዊ ኢኒሼቲቭ መሆኑን በማስታወስ፤ በክልል ደረጃ በሶስት አመት ውስጥ ከ198 ሺህ በላይ…
የኮዲንግ መሠረታዊ ክህሎት ለማዳበር የሚያስችል ነጻ የኦንላይን ሥልጠና እድልን ሁሉም ወጣቶች እንዲጠቀሙ ጥሪ ቀረበ። (ሆሳዕና፣ ታህሳስ 17/2017) ፣ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ምክትልና የኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ከበደ ሻቤቦ በከምባታ ዞን ዱራሜ ከተማ የኮዲንግ ሥልጠና ሂደትን ተመልክተዋል። በዞኑ የኮዲንግ ሥልጠና ሂደት በጥሩ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ መመልከታቸውን አቶ ከበደ ተናግረው፤ የኮዲንግ…
የኮዲንግ ሥልጠና ሂደትን በጉራጌ ዞን አበረታች ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ። (ሆሳዕና፣ ታህሳስ 16/2017) ፣ በማዕከላዊ ኢትዮጰያ ክልል የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ኃላፊ አቶ ሰላሙ አማዶ በጉራጌ ዞን እዣ ወረዳ አገና ከተማ አስተዳደር የኮዲንግ ሥልጠና ሂደትን ተዘዋውረው ተመልክተዋል። ቢሮ ኃላፊው የኮዲንግ ሥልጠና ሂደት በጉራጌ ዞን አበረታች ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ የተናገሩት የአገና ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የስልጠናውን ሂደት ምልከታ ባደረጉበት ወቅት ነው…
የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት ዞኖችና ልዩ ወረዳዎች ክትትልና ድጋፍ ማድረግ ቀጥሏል፡፡ ወራቤ፣ ታህሳስ 2017 ዓ/ም በማዕከላዊ ኢትዩጵያ ክልል የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት ዞኖችና ልዩ ወረዳዎችን ክትትልና ድጋፍ ለማድረግ የሚያስችል ቼክሊስት በማዘጋጀት እና ሁለተኛ የድጋፍ ቡድን በማደራጀት ስምሪት ሰጠ…