የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ከክልሉ ጤና ቢሮ ጋር በጋራ የጨረራ አመንጪ መሣሪያዎችን ለምርመራና ህክምና አገልግሎት የሚጠቀሙ የጤና ተቋማትን ኢንስፔክሽን አደረገ፡፡ ወራቤ፣ የካቲት/2018 ዓ/ም ኢንስፔክሽኑ የተካሄደው በክልላችን በሰባት መዋቅር የሚገኙ የመደበኛ ራጅ አገልግሎት በሚሰጡ 14 የጤና ተቋማት ውስጥ በሚገኙ ኤክስሬይ ማሽን በስታንዳርድ መሠረት አገልግሎት እየሰጡ መሆኑን በማረጋገጥ ህብረተሰቡ…
ተቋማትን በቴክኖሎጂ በማዘመን የተሻለ አገልግሎት መስጠትና ብልሹ አሠራርን በመከላከል የመንግስትን ሀብት ለመጠበቅ ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ተገለጸ። ተቋማትን በቴክኖሎጂ በማዘመን የተሻለ አገልግሎት መስጠትና ብልሹ አሠራርን በመከላከል የመንግስትን ሀብት ለመጠበቅ ሁሉም የድርሻውን መወጣት እንዳለበት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የስነ-ምግባርና የጸረ ሙስና ኮሚሽን አሳሰበ። ኮሚሽኑ ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና…
የሳይንስ እና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ በሁሉም ዘርፍ የሚከናወኑ ተግባራት ብቁ እና ተወዳዳሪ የኢኮኖሚ ስርአት እንዲገነባ ልዩ ሚና እንዳለው ተገለጸ። የሳይንስ እና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ስራዎች በሁሉም ዘርፍ የሚከናወኑ የልማት ተግባራትን በማገዝ የአገልግሎት አሰጣጥን በማቀላጠፍ፣ ምርታማነትን በማሳደግ ብቁ እና ተወዳዳሪ የኢኮኖሚ ስርአት እንዲገነባ ልዩ ሚና እንዳላቸው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሳይንስ እና ኢንፎርሜሽን…
ተረጋገጡና ተዓማኒነት ያላቸው ክልላዊ መረጃዎችን በቀላሉ ማግኘት የሚያስችል የመረጃ ቋት ይፋ ተደረገ።የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፕላን ልማት ቢሮ ከክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ጋር በመሆን የለማ የተቀናጀ መረጃ ማሰራጫ ዌብ-ሳይት ርክብክብ ተደርጓል። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፕላን ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ዳንኤል ዳምጠው በሰጡት ሀሳብ በክልሉ መንግስት የፀደቁና የተረጋገጡ ተዓማኒነት ያላቸው መረጃዎችን ለሁሉም…
በቴክኖሎጂ የታገዘና በዲጂታል ዕውቀት ላይ የተመሰረተ ብዝሃ ኢኮኖሚ የመገንባት ተልዕኮን ለማሳካት የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ድርሻ ጉልህ ነው- የማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ (ሆሳዕና፣ ጥር 18/2018)፣ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚከታተላቸውን የክልሉ ተቋማት የበጀት አመቱን የመጀመሪያ ስድስት ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ አራተኛ ቀን ቀጥሏል። ቋሚ…
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ186 ሺህ በላይ ዜጎች የኢትዮ ኮደርስ ሥልጠናን ተከታተሉ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ186 ሺህ በላይ ሰዎች የኢትዮ ኮደርስ ሥልጠና መከታተላቸውን የክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ኃላፊ ሰላሙ አማዶ ለጋዜጣ ፕላስ እንደገለጹት፤ ሥልጠናውን ከተከታተሉት መካከል 145 ሺህ የሚሆኑት በቂ ክህሎት በመጨበጥ የእውቅና የምስክር ወረቀት አግኝተዋል። አጠቃላይ የሥልጠና…
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ሃብት ልማት ቢሮ ከክልሉ ሳይንስ ኢንፎርሜሽንና ቴክኖሎጂ ቢሮ ጋር በመተባበር ያስለማዉን የተቋሙን ዌብ ሳይት ተረክቧል፡፡ በርክክቡ ወቅት የቢሮዉ ሃላፊ የተከበሩ አቶ ገብሬ ጋጌ ባስተላለፉት መልዕክት ዌብ ሳይቱን በማልማት ላቀረበዉ የክልሉ ሳይንስ ኢንፎርሜሽንና ቴክኖሎጂ ቢሮ ምስጋናቸዉን አቅርበዉ ዌብ ሳይቱ በክልሉ በመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ዘርፍ የተሰሩ ስራዎችን ለዓለም በማጋራት ከዓለማቀፉ…
ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ። ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል። የመግባቢያ ሰነድ የመፈራረም ዓላማ በዋናነት በክልሉ ለሚገኘው ማህበረሰብ ያለውን ችግር መነሻ ያደረገ የቴክኖሎጂ መፍትሔ መፈለግ እና አብሮ መስራትን መጠናከር እንደሆነ ተገልጿል። የዋቸሞ…
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ከባለሙያዎችና ከሠራተኞች ጋር የ2018 በጀት ዓመት የ1ኛ ግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ገመገመ።ታህሳስ 27/2018 ዓ/ም የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ፤ ችግር ፈቺ የምርምርና የቴክኖሎጂ ፈጠራ ውጤቶችን በማልማት የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በትኩረት እየሰራ መሆኑን ገለጸ። ቢሮው የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የሥራ አፈጻጸም…
ታህሳስ 25/2018(ወልቂጤ) የኢትዮጵያ ባዮና ኢመርጂንግ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ጋር በመተባበር የተሰራው ዘመናዊ የእንሰት ማዘጋጃ ቴክኖሎጂ ለወጣቶች የማሸጋገርና ማስተዋወቅ መርሀግብር በቸሃ ወረዳ የሰስየ ቀበሌ ተካሄደ። የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ እንሰት ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያለው የሰብል አይነት ቢሆንም ከተከላው ጀምሮ ለምግብነት እስኪውል ድረስ ከፍተኛ ድካም አለው። በመሆኑም…